የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን
የአዲስ አበባ ወጣቶች እና ጎልማሶች ማኅበራት ኅብረት
ቀን 14/01/2008
ቁጥር 00/68/ማ/ህ/2008
ለኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን
ቅዱስ ሲኖዶስ ጽ/ቤት
አዲስ አበባ
ጉዳዩ፡- በተሀድሶ መናፍቃን ላይ የወጣ የተቃውሞ የአቋም መግለጫ፡፡
ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ብዙ የመከራ ዘመናትን አሳልፋለች ቀጥሎም ብዙ ዘመናትን ተሻግራ ይኽኛውን ትውልድ ታስተምራለች ምክንያቱም ክርስቶስ በደሙ የመሰረታት ስለሆነች ነው፡፡
ንጽህት ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ክርስቶስ በደሙ የመሰረታት መሆኑ በመጽሐፍ ቅድስ ተጽፏል፡፡ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ከጠላት ውጊያ ተለይታ የኖረችበት ዘመን የለም ወደፊትም አትኖርም መሰረቷ አይናወጥምና፡፡ እነዚህን የመከራ ዘመናትን ባለጊዜው ትውልድ ለችግሮቹ መፍትሔ እያበጀ መስዋእትነትን እየከፈለ እዚህ ዘመን ላይ እንዲደርስ የግዴታውን ተወጥቷል፡፡
የኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ቀደምት አበው ግዴታቸውን ተወጥተው ማለፋቸውን ከእናንተ ተምረናል፡፡
በዚህ ዘመን ያላችሁ አባቶቻችን ቤተክርስቲያን የማስተዳደር ግዴታው ኃላፊነቱ በእናንተ ላየ እንደተጣለ ስለምናምን ነው፡፡ ነገር ግን በምዕመናን መካከል ከዶግማ ጀምሮ ስርዓተ ቤተክርስቲያን ሙሉ በሙሉ እየተፋለሰ በመሆኑ የሰልስቱ ምዕት ትምህርት ቀርቶ የሉተር አስተምህሮ በሰፊው እየታየ ነው፡፡
ስለዚህ የቀደሙት አባቶቻችን ልጆች እንደመሆናችሁ እኛ ደግሞ የእናንተ ልጆች እንደመሆናችን ከጥቅምት 12 ቀን የሚጀመረው መንፈስ ቅዱስ ለሚመራው ለቅዱስ ሲኖዶስ ስብሰባ ላይ እግዚአበሔር መርጦ የሾማችሁ ባለአደራ አባቶቻችን ከእኛ ከልጆቻችሁ ከምዕመን የሚቀርበውን ኃይማኖታዊ ጥያቄ ተመልክታችሁ ውሰኔ እንድትሰጡን ስንል በልዑል እግዚአብሔር ስም በትህትና እንጠይቃለን፡፡
ጥያቄ
- ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ ከዚህ በፊት ውግዘት ያስተላለፈባቸውን ግለሰቦች ሆኑ ማህበራት ለምዕመን በግልጽ በሚዲያ እንዲተላለፍ ስንል በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡
- ከኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን አስተምሮ ውጭ የምንፍቅና ትምህርት የሚያስተላልፉትን ዶግማ፣ ቀኖና፣ ትውፊት የሚያፋልሱትን በተሳሳተ መንገድ እያስተማሩ ያሉ ሰዎች እንዲወገዙልን፡፡
- የቤተክርስቲያኒቷ ሦስቱን መንፈሳዊ ኮሌጅ መናፍቃን ባልታወቀ መንገድ ሰርገው ስለገቡ እነዚህን መርምራችሁ ኦርቶዶክሳዊ አስተምህሮ የሚያስተምሩ መምህራኖችን እንዲሁም የኦርቶዶክስ ልጆች የሆኑ ተማሪዎች ብቻ እንዲማሩ እንዲደረግልን፡፡
- የኢትዮጵያ ኦርቶደክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን በሚለው ስያሜ በቤተክርስቲያኒቱ ሥርዓት ከቅዱስ ሲኖዶስ ፍቃድ ያላገኙ ከኢትዮጵያ ውጭ በአውሮፓ፣ በአፍሪካ በአረብ ኤምሬት የእምነት ተቋም ነን የሚሉ እንዲዘጉልን ስንል በትህትና እንጠይቃለን፡፡
- የኦርቶዶክስ ተዋህዶ አስተምህሮ የሚያፋልስ የህትመት ውጤቶች ሲዲ፣ መጽሐፍ፣ መጽሔት እንዲወገዙ በትህትና እንጠይቃለን ወደፊትም ማንኛውም የህትመት ውጤት ያለቤተክርስቲያን ፈቃድ እንዳይታተሙ እንድታደርጉ እንጠይቃለን፡፡
- ኢ.ቢ.ኤስ የሚዲያ ጣብያ የሚተላለፍ ታኦሎጎስና ቃለ አዋዲ የተሰኙ የቴሌቪዥን መርሃ-ግብሮች በቤተክርስቲያኒቱ ስም ምንፍቅናን እየዘሩና የቤተክርስቲያኒቷን ክብር እየነኩ በመሆኑ ቅዱስ ሲኖዶስ ይኽን ተመልከቶ ስርጭታቸው እንዲያሳግድልን እንጠይቃለን፡፡
በአጠቃላይ ቤተክርስቲያኒቷ ከላይ የገለጽናቸውን ችግሮች ሲኖዶሱ በትኩረት ተመልክቶ ውሳኔ እንዲሰጥልን ስንል በትህትና እንጠይቃለን፡፡
‹‹የቀረውን ነገር ሳልቆጥር እለት እለት የሚከብደኝ የአብያተክርስቲያናት ሁሉ ሀሳብ ነው፡፡››
2ኛ ቆሮ. ፲፩፡፳፰
ብሯኪያችሁ ይደርብን፡፡
እግዚአብሔር ሀገራችንን እና ቅድስት
ቤተክርስቲያናችንን ይጠብቅልን፡፡
ለበለጠ መረጃ፡- +251
911355038/+251911860603
Updates
October 10, 2015
We have reached five hundred signatures on this submission. I am finalizing the formal request to be delivered to the Holy Synod office for review.
Reached 500 supporters
October 10, 2015
October 9, 2015
The scale of this response confirms the urgency of the matter and we are now moving to consolidate these signatures into a formal document for delivery. Our representatives are finalizing the meeting request with the Holy Synod office to ensure this submission is formally recognized and addressed.
October 2, 2015
We have reached one hundred signatures which establishes the necessary foundation to proceed with our formal request. I am currently coordinating with legal counsel to finalize the submission documents for the Holy Synod office.
Reached 100 supporters
October 2, 2015
319 Comments
አምላከ ቅዱሳን ይፈርዳል እርሱ ሁሉንም ያያል ዝም ያለ አይምሰላችሁ እርሱ ዘቤቱ ቀናተኛ ነውና ዝም አይልም የሚናገርባት የሚፈርድበት ቀን ይመጣል፡፡ ቤተክርስቲያን ስትደፈር ስትፈርስ ቆሞ የሚያይ ትውልድ አይኖርም ቃላችንን ሰጥተናል ቤተክርስቲያን ሆይ ብረሳሽ ቀኜ ትርሳኝ አምላከ ቅዱሳን ሁላችንንም በቤቱ ያጽናን
በአይማኖታችን እና በቤተክርቲያን ያለ ቅዱስ ሲኖዶስ እውቅና እንቅስቃሴ ማድረግ የቤተክርቲያናችንን ቀኖና እና የቤተ የቤተክርቲያናችንን ስርዓት ወዳልተፈለገ አላማ ስለሚወስድ በአስችኳይ ህገ ወጦች ሥራችውንና ድርጊታችውን እንዲያቆሙ እንጠይቃለን ቅዱስ ሲኖዶሱም ለቤተ ክርስቲያን ጠንቅ የሆኑትን ጉዳዮች እንዲያወግዝልን እንጠይቃለን ኢትዮጽያ ኦርቶዶክስ ለዘላለም ትኑር።
ስለም እግዚአብሔር ከሁላችሁም ጋር ይሁን እኔ በተሀድሶዙርያ ላይ በጣም አዝኛለሁ እንደ ኦርቶዶክስ ተዋህዶእነቴ እግዚአብሔር አምላክ ወደልባችው እንድመልሳችው የዘወትር ፀሎትነው በሚሉት ነገር ክብር ይግባትነ በወላድት አምላክ አታማልድም ቅዱሳኑ አያማልዱም ቤትክርስቲያን ትታደስ በሚሉት ሁሉ ልቤ ተስብሮዋል እግዚአብሔር አምላክ ማስተዋልን ይስጣችው ነው የምለው እንደነዚህ አይነት የበግ ለምድ ለብሰው ከሚመጡ ተኩላወች እግዚአብሔር አምላክ በኪነ ጥበብ ይታደገን አሜን
ቡራኪያችሁ ይድረሰን አባቶቻችን በ EBS የሚተላለፉ ቃለ አዋዲ እና ታኦሎጎስ የሚል ስርጭት እውነት ነው ይዘጋልን፡ ፡ በዱባይ የሚያገለግሉትንም እርምጃ ይወሰድልን ብዙ ነፍሳት እየጠፉ ነውና ሲኖዶሱ ከምንም ነገሮች በላይ በአሁኑ ስብሰባቸው የተሃድሶችን ጉዳይ በስፋት ቢመለከተው እንላለን ሰላም
ታኦሎጎስና ቃለ ኣዋዲ መዘጋት ኣለባቸው። በቅዱስ ሲኖዶሱ ያሉ ህፀፅ ይሚታይባቸ ኣባቲች ሃገርና ትውልድ ሳያበላሹ ሊገሰፁና ሊወገዙ ይገባል። ባጠቃላይ ከቅድስት ቤተክርስትያኒቱ ዶግማ፥ ቀኖናና ትውዲት ብሎም ቅላፄ ውጪ የሆኑ ሁሉ በሽታቸው ይታወቃሉና ቅዱሳን ኣባቶች በፆምና በስባኤ መርምረው መፍትሄ እንዲያስቀምጡ እላለሁ።
እምዬ ኦርቶዶክስ
ከ ቀኖና ቤተክርስቲያን ዉጪ ሰልጣን ክህነት አይኑር::
Sign Petition
We never post to your account. Social sign-in is used only to verify your signature.
Add a comment?
Your signature will be added via . Tell others why you're signing — it's optional.
By signing, you accept iPetitions Terms of Service and Privacy Policy.
Share Petition
Don't stop at signing, share the petition link with friends to multiply our impact
Copy link or share directly
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን
የአዲስ አበባ ወጣቶች እና ጎልማሶች ማኅበራት ኅብረት
ቀን 14/01/2008
ቁጥር 00/68/ማ/ህ/2008
ለኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን
ቅዱስ ሲኖዶስ ጽ/ቤት
አዲስ አበባ
ጉዳዩ፡- በተሀድሶ መናፍቃን ላይ የወጣ የተቃውሞ የአቋም መግለጫ፡፡
ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ብዙ የመከራ ዘመናትን አሳልፋለች ቀጥሎም ብዙ ዘመናትን ተሻግራ ይኽኛውን ትውልድ ታስተምራለች ምክንያቱም ክርስቶስ በደሙ የመሰረታት ስለሆነች ነው፡፡
ንጽህት ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ክርስቶስ በደሙ የመሰረታት መሆኑ በመጽሐፍ ቅድስ ተጽፏል፡፡ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ከጠላት ውጊያ ተለይታ የኖረችበት ዘመን የለም ወደፊትም አትኖርም መሰረቷ አይናወጥምና፡፡ እነዚህን የመከራ ዘመናትን ባለጊዜው ትውልድ ለችግሮቹ መፍትሔ እያበጀ መስዋእትነትን እየከፈለ እዚህ ዘመን ላይ እንዲደርስ የግዴታውን ተወጥቷል፡፡
የኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ቀደምት አበው ግዴታቸውን ተወጥተው ማለፋቸውን ከእናንተ ተምረናል፡፡
በዚህ ዘመን ያላችሁ አባቶቻችን ቤተክርስቲያን የማስተዳደር ግዴታው ኃላፊነቱ በእናንተ ላየ እንደተጣለ ስለምናምን ነው፡፡ ነገር ግን በምዕመናን መካከል ከዶግማ ጀምሮ ስርዓተ ቤተክርስቲያን ሙሉ በሙሉ እየተፋለሰ በመሆኑ የሰልስቱ ምዕት ትምህርት ቀርቶ የሉተር አስተምህሮ በሰፊው እየታየ ነው፡፡
ስለዚህ የቀደሙት አባቶቻችን ልጆች እንደመሆናችሁ እኛ ደግሞ የእናንተ ልጆች እንደመሆናችን ከጥቅምት 12 ቀን የሚጀመረው መንፈስ ቅዱስ ለሚመራው ለቅዱስ ሲኖዶስ ስብሰባ ላይ እግዚአበሔር መርጦ የሾማችሁ ባለአደራ አባቶቻችን ከእኛ ከልጆቻችሁ ከምዕመን የሚቀርበውን ኃይማኖታዊ ጥያቄ ተመልክታችሁ ውሰኔ እንድትሰጡን ስንል በልዑል እግዚአብሔር ስም በትህትና እንጠይቃለን፡፡
ጥያቄ
- ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ ከዚህ በፊት ውግዘት ያስተላለፈባቸውን ግለሰቦች ሆኑ ማህበራት ለምዕመን በግልጽ በሚዲያ እንዲተላለፍ ስንል በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡
- ከኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን አስተምሮ ውጭ የምንፍቅና ትምህርት የሚያስተላልፉትን ዶግማ፣ ቀኖና፣ ትውፊት የሚያፋልሱትን በተሳሳተ መንገድ እያስተማሩ ያሉ ሰዎች እንዲወገዙልን፡፡
- የቤተክርስቲያኒቷ ሦስቱን መንፈሳዊ ኮሌጅ መናፍቃን ባልታወቀ መንገድ ሰርገው ስለገቡ እነዚህን መርምራችሁ ኦርቶዶክሳዊ አስተምህሮ የሚያስተምሩ መምህራኖችን እንዲሁም የኦርቶዶክስ ልጆች የሆኑ ተማሪዎች ብቻ እንዲማሩ እንዲደረግልን፡፡
- የኢትዮጵያ ኦርቶደክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን በሚለው ስያሜ በቤተክርስቲያኒቱ ሥርዓት ከቅዱስ ሲኖዶስ ፍቃድ ያላገኙ ከኢትዮጵያ ውጭ በአውሮፓ፣ በአፍሪካ በአረብ ኤምሬት የእምነት ተቋም ነን የሚሉ እንዲዘጉልን ስንል በትህትና እንጠይቃለን፡፡
- የኦርቶዶክስ ተዋህዶ አስተምህሮ የሚያፋልስ የህትመት ውጤቶች ሲዲ፣ መጽሐፍ፣ መጽሔት እንዲወገዙ በትህትና እንጠይቃለን ወደፊትም ማንኛውም የህትመት ውጤት ያለቤተክርስቲያን ፈቃድ እንዳይታተሙ እንድታደርጉ እንጠይቃለን፡፡
- ኢ.ቢ.ኤስ የሚዲያ ጣብያ የሚተላለፍ ታኦሎጎስና ቃለ አዋዲ የተሰኙ የቴሌቪዥን መርሃ-ግብሮች በቤተክርስቲያኒቱ ስም ምንፍቅናን እየዘሩና የቤተክርስቲያኒቷን ክብር እየነኩ በመሆኑ ቅዱስ ሲኖዶስ ይኽን ተመልከቶ ስርጭታቸው እንዲያሳግድልን እንጠይቃለን፡፡
በአጠቃላይ ቤተክርስቲያኒቷ ከላይ የገለጽናቸውን ችግሮች ሲኖዶሱ በትኩረት ተመልክቶ ውሳኔ እንዲሰጥልን ስንል በትህትና እንጠይቃለን፡፡
‹‹የቀረውን ነገር ሳልቆጥር እለት እለት የሚከብደኝ የአብያተክርስቲያናት ሁሉ ሀሳብ ነው፡፡››
2ኛ ቆሮ. ፲፩፡፳፰
ብሯኪያችሁ ይደርብን፡፡
እግዚአብሔር ሀገራችንን እና ቅድስት
ቤተክርስቲያናችንን ይጠብቅልን፡፡
ለበለጠ መረጃ፡- +251
911355038/+251911860603
Updates
October 10, 2015
We have reached five hundred signatures on this submission. I am finalizing the formal request to be delivered to the Holy Synod office for review.
Reached 500 supporters
October 10, 2015
October 9, 2015
The scale of this response confirms the urgency of the matter and we are now moving to consolidate these signatures into a formal document for delivery. Our representatives are finalizing the meeting request with the Holy Synod office to ensure this submission is formally recognized and addressed.
October 2, 2015
We have reached one hundred signatures which establishes the necessary foundation to proceed with our formal request. I am currently coordinating with legal counsel to finalize the submission documents for the Holy Synod office.
Reached 100 supporters
October 2, 2015
319 Comments
'ከዝምታዬ የተነሳ እንደ ዲዳ ሆንኩ' እንዳለ ቅዱስ ዳዊት የቅዱስ ሲኖዶስ ዝምታን ከምን ልበለው:: አባቶች ሆይ በጎቻችሁ እረኛ ከማጣት ተቅበዘበዝን:: የነብስ አባቶቻችን ስትሆኑ ለስጋ እረኞች አሳልፋችሁ አትስጡን:: እኛም እንደ ሆሴህ ዘመን ሰዎች ዕውቀት ከማጣታችን የተነሳ ጠፍተናል:: ለስጋችን ሳይሆን ለነፍሳን በለመለመ መስክ አሰማሩን:: ያኔ ለነፍስ የተሰጠ ለስጋም ይተርፋል::
አምላከ ቅዱሳን ይፈርዳል እርሱ ሁሉንም ያያል ዝም ያለ አይምሰላችሁ እርሱ ዘቤቱ ቀናተኛ ነውና ዝም አይልም የሚናገርባት የሚፈርድበት ቀን ይመጣል፡፡ ቤተክርስቲያን ስትደፈር ስትፈርስ ቆሞ የሚያይ ትውልድ አይኖርም ቃላችንን ሰጥተናል ቤተክርስቲያን ሆይ ብረሳሽ ቀኜ ትርሳኝ አምላከ ቅዱሳን ሁላችንንም በቤቱ ያጽናን
በአይማኖታችን እና በቤተክርቲያን ያለ ቅዱስ ሲኖዶስ እውቅና እንቅስቃሴ ማድረግ የቤተክርቲያናችንን ቀኖና እና የቤተ የቤተክርቲያናችንን ስርዓት ወዳልተፈለገ አላማ ስለሚወስድ በአስችኳይ ህገ ወጦች ሥራችውንና ድርጊታችውን እንዲያቆሙ እንጠይቃለን ቅዱስ ሲኖዶሱም ለቤተ ክርስቲያን ጠንቅ የሆኑትን ጉዳዮች እንዲያወግዝልን እንጠይቃለን ኢትዮጽያ ኦርቶዶክስ ለዘላለም ትኑር።
ስለም እግዚአብሔር ከሁላችሁም ጋር ይሁን እኔ በተሀድሶዙርያ ላይ በጣም አዝኛለሁ እንደ ኦርቶዶክስ ተዋህዶእነቴ እግዚአብሔር አምላክ ወደልባችው እንድመልሳችው የዘወትር ፀሎትነው በሚሉት ነገር ክብር ይግባትነ በወላድት አምላክ አታማልድም ቅዱሳኑ አያማልዱም ቤትክርስቲያን ትታደስ በሚሉት ሁሉ ልቤ ተስብሮዋል እግዚአብሔር አምላክ ማስተዋልን ይስጣችው ነው የምለው እንደነዚህ አይነት የበግ ለምድ ለብሰው ከሚመጡ ተኩላወች እግዚአብሔር አምላክ በኪነ ጥበብ ይታደገን አሜን
ቡራኪያችሁ ይድረሰን አባቶቻችን በ EBS የሚተላለፉ ቃለ አዋዲ እና ታኦሎጎስ የሚል ስርጭት እውነት ነው ይዘጋልን፡ ፡ በዱባይ የሚያገለግሉትንም እርምጃ ይወሰድልን ብዙ ነፍሳት እየጠፉ ነውና ሲኖዶሱ ከምንም ነገሮች በላይ በአሁኑ ስብሰባቸው የተሃድሶችን ጉዳይ በስፋት ቢመለከተው እንላለን ሰላም
ታኦሎጎስና ቃለ ኣዋዲ መዘጋት ኣለባቸው። በቅዱስ ሲኖዶሱ ያሉ ህፀፅ ይሚታይባቸ ኣባቲች ሃገርና ትውልድ ሳያበላሹ ሊገሰፁና ሊወገዙ ይገባል። ባጠቃላይ ከቅድስት ቤተክርስትያኒቱ ዶግማ፥ ቀኖናና ትውዲት ብሎም ቅላፄ ውጪ የሆኑ ሁሉ በሽታቸው ይታወቃሉና ቅዱሳን ኣባቶች በፆምና በስባኤ መርምረው መፍትሄ እንዲያስቀምጡ እላለሁ።
እምዬ ኦርቶዶክስ
ከ ቀኖና ቤተክርስቲያን ዉጪ ሰልጣን ክህነት አይኑር::
Help this petition grow
Share it with friends to help reach 750 signatures.
Sign Petition
We never post to your account. Social sign-in is used only to verify your signature.
Add a comment?
Your signature will be added via .
Tell others why you're signing — it's optional.
Signing with Google or Facebook verifies your signature instantly — no email needed.
By signing, you accept iPetitions Terms of Service and Privacy Policy.
Share Petition
Don't stop at signing, share the petition link with friends to multiply our impact
Petitions like this
Other petitions you might want to support
Make your voice count today!
Scan to share
Anyone who scans this can sign the petition.
'ከዝምታዬ የተነሳ እንደ ዲዳ ሆንኩ' እንዳለ ቅዱስ ዳዊት የቅዱስ ሲኖዶስ ዝምታን ከምን ልበለው:: አባቶች ሆይ በጎቻችሁ እረኛ ከማጣት ተቅበዘበዝን:: የነብስ አባቶቻችን ስትሆኑ ለስጋ እረኞች አሳልፋችሁ አትስጡን:: እኛም እንደ ሆሴህ ዘመን ሰዎች ዕውቀት ከማጣታችን የተነሳ ጠፍተናል:: ለስጋችን ሳይሆን ለነፍሳን በለመለመ መስክ አሰማሩን:: ያኔ ለነፍስ የተሰጠ ለስጋም ይተርፋል::