Skip to main content

ለኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ ጽ/ቤት

319 Comments

ኪዳነ ማርያም
2 years ago

እምዬ ኦርቶዶክስ

G
Gebremariam
3 years ago

ከ ቀኖና ቤተክርስቲያን ዉጪ ሰልጣን ክህነት አይኑር::

ጀግኔ መኳንንት
3 years ago

አሁን ባልተረጋጋበት ወቅት በግንቦት የነበረው የበረው የጵጵስና ሹመት መራዘም አለበት። እነ አባ ሳዊሮስንም መጠናት አለባቸው።

D
DANIEL ABEBE
10 years ago

may GOD BE WITH US!

A
achamyeleh
10 years ago

እግዚአብሔር ፍርድ የሚሰጥበት ግዜ እሩቅ አይደለም ግዜ ሳለ ትክክለኛዉንና እዉነተኛዉን ስራ እንስራ ። ከተነሳን ቸሩመድሀኒአለም ይረዳናል ።

T
Tsegaye girma
10 years ago

እግዚአብሄር ቤተክርስቲያናችንን ይጠብቅልን። ለመናፍካልቃኑም ልቦና ይስታቸው። ወስብሃት ለ እግዚአብሔር!

G
Girma Wondale
10 years ago

እግዚአብሔር ምስሌነ

M
meskerem
10 years ago

Eskmcha new zemtaw Amelak hoy be bateh weste ye beglemde lebesew ezeben [10/15, 12:28 AM] ‪+966 53 695 5845‬: Amen kdest hoy lemgiln Amen kdest hoy lemgiln Amen kdest hoy lemgiln [10/15, 12:28 AM] ‪+971 52 759 9751‬: Amen kdst hoy lemgln [10/15, 12:28 AM] ‪+965 6647 7590‬: Kdst hoy lemgniln [10/15, 12:29 AM] Hirut: Amennnn Kdst hoy lemgniln [10/15, 12:29 AM] ‪+961 70 542 403‬: Amen kedset hoy lmeglne kemeyaweku netakey tekulawoch tadegen senodos gudayun aytew mefteha endentun betehtena enteykalen

A
Abel Wolkeba
10 years ago Featured

'ከዝምታዬ የተነሳ እንደ ዲዳ ሆንኩ' እንዳለ ቅዱስ ዳዊት የቅዱስ ሲኖዶስ ዝምታን ከምን ልበለው:: አባቶች ሆይ በጎቻችሁ እረኛ ከማጣት ተቅበዘበዝን:: የነብስ አባቶቻችን ስትሆኑ ለስጋ እረኞች አሳልፋችሁ አትስጡን:: እኛም እንደ ሆሴህ ዘመን ሰዎች ዕውቀት ከማጣታችን የተነሳ ጠፍተናል:: ለስጋችን ሳይሆን ለነፍሳን በለመለመ መስክ አሰማሩን:: ያኔ ለነፍስ የተሰጠ ለስጋም ይተርፋል::

D
Daniel Tolesa
10 years ago

Comments Egiziabiher mengawun yitebik!

ፍፁም ኃይሉ
10 years ago

እግዚአብሄር ይጨመርበት

D
Daniel Ameha
10 years ago

አይን አፍጥጦ በቤተክርስቲያናችብ ዉስጥ እየተዘራ ያለዉን የምንፍቅና ትምህርት ቅዱስ ሲኖዶስ ተገቢዉን እርምጃ ይውሰድ ስል በአክብሮት እጠይቃለው። ረዳኤተ እግዚኣብሄአ አይለየን። [email protected]

N
netsanet berhe
10 years ago

Yabage lames labesaw kamematu takulawech tatanekaku

G
getachew
10 years ago

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ ከኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን አስተምሮ ውጭ የምንፍቅና ትምህርት የሚያስተላልፉትን ዶግማ፣ ቀኖና፣ ትውፊት የሚያፋልሱትን በተሳሳተ መንገድ እያስተማሩ ያሉ ሰዎች እንዲወገዙልን፡እንጠይቃለን

A
Addisu Getinet
10 years ago

I agree

A
Alemshet Teshome
10 years ago

Ewntinw yezegolen

ገብረ እየሱስ
10 years ago

ቤተ ክርስቲያን የወከለቻቸው አባቶች ለሚመሩአቸው ምዕመናን እንዲያውቁት ማድረግ ይጠበቅባቸዋል። ከታች ወደላይ ከመጣ አደጋ አለው።

T
Trhas gebremaryam
10 years ago

esmamalew

T
tesfa mechayehu desse
10 years ago

Ethiopian tewahdo churches

H
Habtamu Zerihun
10 years ago

Agreed