H Habtamu Tesfaye Bayisa 8 years ago Abatoch 1 sayihonu memenun memerat kebad new wengel ihen ayastemirim Le hayimanotachin tsinat Le hezbachin andinet yenesu 1 mehon amarach yelelew gideta new Yenesu mefrekrek new Emnetachinin manim iyetenesa mifenechibat Egziabher Ethiopian Yibark Amen
Z Zerihun 8 years ago I would love to see these two Synods to reunite and preach peace and love to the World
R Rahel M Feleke 8 years ago ብፁአን አባቶቼ ታረቁልን የናንተ አንድ አለመሆን ብዙ ምእመን ፍቅር በማጣት መንጋው ተበትኖል ከቤተክርስቲያን እርቛል ስለ እግዚአብሔር ብላችሁ መንጋውን አንድ አርጉት
B Behailu 8 years ago አባቶቻችን ይለምንም ቅድመ ሁኔታ የተጠየቀውን የህርቀ ሰላም ጥያቄ ተቀብለው ማስተናገድ አላባቸው ። ስለ ሰላም ፣ፍቅር እና አንድነት በአውደምህረት ላይ መናገር ሳይሆን በተግባር ሊያስተምሩን ይገባል። ይህ ባለሆነበት ሁኔታ ግን ስልጣነ ክህነቱን የሚፈልጉት የእውነት ቤተክርስቲያን ለማገልገል ሳይሆን ለራሳቸው ጥቅም ነው የሚል ድምዳሜ ላይ እንድንደርስ ያደርገናል ። የሆነው ሆኖ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን በሁለቱ ጸብ እና እኔ በልጣለው እኔ በልጣለው ምክንያት ብዙ ነገርን አታለች ። አባቶች የኖላዊነት ሃላፊነታቸውን ከመወጣት ይልቅ ሙሉ ግዚያቸውን ጸብ እና ክርክር ላይ በማሳለፋቸው። ምክንያት ፦ 1 ኛ. በርካታ ምዕመናን በመናፍቃን ተነጥቀዋል 2 ኛ. ቁጥራቸው በርከት ያሉ የተሀድሶ መናፍቃን ቤተክርስቲይን ውስጥ እንዲሰገሰጉ እድል ፈጥሮዋል ። 3ኛ. ቤተክርስቲያን በቢልዮኖች የሚቆጠር ብር በሙስና ምክንያት እንድታጣ ሆንዋ ....። በዚህም እኛ ምዕመናን እጅግ እጅግ አዝነናል ።
A Abel Hailemichael 8 years ago Please unite. We want peace. May God help us and help you and guide you through what is right.
A Alemayehu Desta 8 years ago ሳላም ለጥንታዊትዋ የኢትዮጵያኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስስቲያን በአስቸኳይ ታወርዱ ዘንድ በጌታ ስም እማፀናችሁዋለሁ
ልጆቻችሁና እግዚአብሔር አሳዝናችኋል። ታረቁ።
May God be with them!
let us pray for unity of our Church! May God be with us
I support the idea
የተባረከ ሀሳብ ነው።
well and good I will support the spirit of peace let God with us
Ye Amlak fekad yihun
Abatoch 1 sayihonu memenun memerat kebad new wengel ihen ayastemirim Le hayimanotachin tsinat Le hezbachin andinet yenesu 1 mehon amarach yelelew gideta new Yenesu mefrekrek new Emnetachinin manim iyetenesa mifenechibat Egziabher Ethiopian Yibark Amen
I would love to see these two Synods to reunite and preach peace and love to the World
Betam dess yemilil zena new egzhaber ymesgen
@
በተማጽኗችሁም… አብቦ ያሸተው የእርቅ ዘር አዝመራ በማጨጃ ወቅቱ… ውርጭ እንዳያገኜው ጠብቁት አደራ!!!
ብፁአን አባቶቼ ታረቁልን የናንተ አንድ አለመሆን ብዙ ምእመን ፍቅር በማጣት መንጋው ተበትኖል ከቤተክርስቲያን እርቛል ስለ እግዚአብሔር ብላችሁ መንጋውን አንድ አርጉት
I agree.
ያለምንም ቅድመ ሁኔታ አባቶቻችን ታርቀው አንድነት ፈጥረው አእኛ ልጆቻቸው ምሳሌ ይሁኑን
አባቶቻችን ይለምንም ቅድመ ሁኔታ የተጠየቀውን የህርቀ ሰላም ጥያቄ ተቀብለው ማስተናገድ አላባቸው ። ስለ ሰላም ፣ፍቅር እና አንድነት በአውደምህረት ላይ መናገር ሳይሆን በተግባር ሊያስተምሩን ይገባል። ይህ ባለሆነበት ሁኔታ ግን ስልጣነ ክህነቱን የሚፈልጉት የእውነት ቤተክርስቲያን ለማገልገል ሳይሆን ለራሳቸው ጥቅም ነው የሚል ድምዳሜ ላይ እንድንደርስ ያደርገናል ። የሆነው ሆኖ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን በሁለቱ ጸብ እና እኔ በልጣለው እኔ በልጣለው ምክንያት ብዙ ነገርን አታለች ። አባቶች የኖላዊነት ሃላፊነታቸውን ከመወጣት ይልቅ ሙሉ ግዚያቸውን ጸብ እና ክርክር ላይ በማሳለፋቸው። ምክንያት ፦ 1 ኛ. በርካታ ምዕመናን በመናፍቃን ተነጥቀዋል 2 ኛ. ቁጥራቸው በርከት ያሉ የተሀድሶ መናፍቃን ቤተክርስቲይን ውስጥ እንዲሰገሰጉ እድል ፈጥሮዋል ። 3ኛ. ቤተክርስቲያን በቢልዮኖች የሚቆጠር ብር በሙስና ምክንያት እንድታጣ ሆንዋ ....። በዚህም እኛ ምዕመናን እጅግ እጅግ አዝነናል ።
Please unite. We want peace. May God help us and help you and guide you through what is right.
Let us correct it for the next generation.
ሳላም ለጥንታዊትዋ የኢትዮጵያኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስስቲያን በአስቸኳይ ታወርዱ ዘንድ በጌታ ስም እማፀናችሁዋለሁ
ደስ ይላል የሚበረታታ ተግባር ነው