
ለቅዱስ ሲኖዶስ አንድነት የበኩላችንን እንወጣ
11
people have signed this petition. Add your name now!

11
people have signed. Add your voice!
2%

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ከሁለት አስርት ዓመታት በላይ አስተዳደሯ ለሁለት ተከፍሏል። በዚሁም የተነሳ ብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳት እና ፓትርያሪክ አቡነ መርቆርዮስ በስደት እንደሚኖሩ ይታወቃል።
በቅርቡ በሀገር ውስጥ እና በውጭ የሚኖሩ ብፁዓን አባቶች የተፈጠረውን የሥርዓት መጣስ ለመፍታት እና የቤተ ክርስቲያኒቱን አንድነት ለመመለስ ከሁለቱም በኩል የሚነጋገሩት አባቶች ተመርጠው ሥራ ለመጀመር እየተዘጋጁ ነው። ለዚህ የተቀደሰ ተግባር የምዕመናን ሁለንተናዊ ድጋፍ ወሳኝ ነው።
ስለሆነም ከእዚህ በታች ያለውን የድጋፍ ፊርማ ማሰባሰቢያ (ፔቲሽን) እንዲፈርሙ እንጠይቃለን።
የተሰበሰበው ፔቲሽን ለሁሉም ብፁዓን አባቶች እንዲታረቁ ከሚጠይቅ የተማፅኖ ደብዳቤ ጋር እንዲደርስ ይደረጋል።
የእርስዎ በቶሎ መፈረም አስፈላጊ ነውና አሁኑኑ ይፈርሙ ::



iPetitions is powered by everyday people — not corporations. With nearly 50 million signatures, we've helped spark change in local communities across the globe. We don't take corporate money. We rely on people like you.
Support iPetitions. Help keep us independent and make real change.
Help us stay independent. Every dollar helps.
Processed by Paypal and Stripe.
Enter your details on the next page
Enter your details on the next page
iPetitions is powered by everyday people — not corporations. With nearly 50 million signatures, we've helped spark change in local communities across the globe. We don't take corporate money. We rely on people like you.
Comment