Signatures 2060 total
Page: « ‹ 1, ... 32, 33, 34, 35, 36, 37, 38, ... 42 › »
-
1701
Name: Woldesenbet Gebre on Dec 6, 2012Comments: Our fathers, please, show your commitment to travel long for peace in this edging time!!!Flag
-
1702
Name: Tewodros Assefa Tesemma on Dec 6, 2012Comments:Flag
-
1703
Name: Deacon Henok Alemayehu on Dec 6, 2012Comments: Let The Almighty help all of us through!Flag
-
1704
Name: Gebregziabher Kide on Dec 6, 2012Comments: በሁለተኛው መቶ ክፍለ ዘመን የነበረው ቀለሜንጦስ ዘሮም የቆሮንቶስ ክርስቲያኖች በተለያዩበት ጊዜ ከጻፈላቸው መልእክት የተወሰደ፡- “እኛ የክርስቶስ ብልቶች ነን፡፡ ክርስቶስ ደግሞ አንድ እንጂ ሁለት ወይም ከዚያ በላይ አይደለም፡፡ ክርስቶስ አይከፈልም፡፡ ታድያ እኛ እየተለያየን የክርስቶስን ብልት ስለምን እንለያያለን? ጌታ እንደተናገረ ማሰናከያ ለሚያመጣ ለዚያ ሰው ወዮለት፡፡ ልዩነታችሁ የብዙዎችን እምነት ሸርሽሯል፤ ልዩነታችዩ ብዙዎችን ተስፋ አስቆርጧል፤ ልዩነታችሁ ብዙዎችን ግራ አጋብቷል፤ ልዩነታችሁ ብዙዎችን አሳዝኗል፡፡ ይኸው ልዩነታችሁ አሁንም እንደቀጠለ ነው፡፡ ልዩነታችሁ በዘመነ ጳውሎስ ከነበረው ልዩነት የባሰ ሆኗል፡፡ በ ልዩነታችሁ ምክንያት እግዚአብሔርን በአሕዛብ አሰደባችሁት፡፡ ምክንያቱም ልዩነታችሁ በእኛ ብቻ ሳይሆን በአሕዛብም ዘንድ ተሰምታለችና፡፡ እንግዲያውስ እንመለስ፤ ልዩነታችንን እናጥብብ እናጥፋ፤ ከዚያም ራሳችንን በእግዚአብሔር ፊት ዝቅ እናድርግ፡፡ በሐዘንና በዕንባ ሆነን አምላካችንን እንለማመጥ፡፡ እንታረቅ፡፡ የቀድሞ የተቀደሰ ወንድማማችነታችንን እንቀጥል፡፡ መዝሙረኛው እንደተናገረ የጽድቅን በር እንክፈት፤ ወደ እርሱም ገብተን እግዚአብሔርን እናመስግን፡፡ ይህች የእግዚአብሔር ደጅ ናትና /መዝ.118፡19/፡፡ በፊታችን ብዙ የተከፈቱ በሮች ቢኖሩም ክርስቶስ የሄደባት መንገድ ግን ይህች የዕርቅ መንገድ ብቻ ናት፡፡ ምንም ያህል ጥበበኞች ብንሆን፣ ምንም ያህል አዋቂዎች ብንሆን ከፍ ከፍ እንል ዘንድ ራሳችንን ዝቅ እናድርግ፡፡ ፍቅር ይኑረን፡፡ የፍቅር ስፋቱ፣ የፍቅር ቁመቱ፣ ወርዱም አይታወቅም፡፡ እንግዲያውስ እኛው ወሰን የምናበጅለት አንሁን፡፡ በፍቅር ከክርስቶስ ጋር እንገናኛለን፡፡ ፍቅር የሓጢአትን ብዛት ትሸፍናለች /1ጴጥ.4፡8/፡፡ ፍቅር ይታገሣል፤ ፍቅር ልዩነት አይስማማውም፤ ያለ ፍቅር እግዚአብሔርን ደስ ማሰኘት አይቻልም፡፡ ክርስቶስ ቢያፈቅረን ከራሱ ጋር አንድ ሊያደርገን ነው፡፡ ስላፈቀረንም ደሙ አፈሰሰልን፤ ሥጋው ስለ ሥጋችን ነፍሱንም ስለ ነፍሳችን ሰጠልን፡፡ የፍቅርን መጠን የሚያውቃት የለም፡፡ እግዚአብሔር የሌለው ፍቅር የለውም፡፡ ክርስቶስን የሚወድ ቢኖር ትእዛዙን ይጠብቃል፡፡ ስለዚህ ፍቅር እንዳይፈርድብን ዕርቅን እንውደድ፡፡ እንደተናገርን ፍቅር የሓጢአትን ብዛት ታጠፋለች፡፡ ስለዚህ ሓጢአታችን ይጠፋ ዘንድ ፍቅርን እንያዝ፡፡ ለሰው ልቡን አደንድኖ ከሚሞት ሓጢአቱን ተናዞ በሕይወት መኖር ይሻለዋልና፡፡ ልቡን ያደነደነ ቢኖር ግን እንደ ፎርዖንና ሠራዊቱ በባሕር ሰምጦ ይቀራል፡፡ ንስሐ መግባት እግዚአብሔርን ማመስገን ነው /መዝ.69፡31-32/፡፡ የፍቅር መጠኗ ከአባታችን ከሙሴ እንማር፡፡ ሕዝቡ ሲያጠፋ እግዚአብሔር ተቆጣ፡፡ ሊያጠፋቸውም ፈለገ፡፡ ፍቅረ ቢጽ የነበረው የተወደደ ሙሴ ግን ከሕዝቡ ጋር ሞትን መረጠ፡፡ ከእኛ መካከል ያጠፋ ካለም እንደ ሙሴ፡- “በእኔ ምክንያት ሕዝቡ ከሚጠፋ እኔ ልጥፋ፤ በእኔ ምክንያት መንጋው ከሚበተን መንጋው በእኔ ይፍረድና የወሰነብኝን ልቀጣ” ይበል፡፡ በዚህ ጊዜ የተበተኑት አንድ ይሆናሉ፡፡ እንኳንስ እኛ ክርስቲያኖች ብዙዎች አሕዛብም ለሕዝባቸው አንድነት ሲሉ ወደ ወህኒ ወርደዋል፤ ለእስር ተዳርገዋል፤ ደማቸውን ገብረዋል፡፡ እነ ዮዲት ስለሚወዱት ሕዝባቸው ራሳቸውን ለአደጋ አጋልጠዋል /ዮዲት.8፡30/፤ እነ አስቴር አሥራ ሁለቱን ነገደ እስራኤል ለማዳን ሲሉ ሕይወታቸውን ገብረዋል /አስቴር.7፡8/፡፡ እኛም ልዩነቱን ያመጡትን እንገስፃቸውና ንስሐ እንዲገቡ እንምከራቸው፡፡ ወደ እግዚአብሔር እንጸልይላቸው፤ ወደ ጻድቃን እናሳስብላቸው (እንዲያማልዷቸው)፡፡ የመወቃቀሳችን ዓላማ አንድ እንሆን ዘንድ ስለሆነ ምንም ክፋት የለውም፡፡ የበደላችሁ ወደ ንስሐ አባቶቻችሁ ቅረቡና ንስሐ ግቡ፡፡ በእግረ ልቡናችሁ ተንበርከኩ፡፡ አሁን ተዋርዳችሁ ክርስቶስ በመጣ ጊዜ የከበረ ወንበር ላይ መቀመጥ ይሻላችኋልና፡፡ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፡- “ወደ ዘለፋዬ ተመለሱ፤ እነሆ፥ መንፈሴን አፈስስላችኋለሁ፤ ቃሌን አስተምራችኋለሁ። በጠራሁ ጊዜ እምቢ ስላላችሁ፥ እጄን በዘረጋሁ ጊዜ ማንም ስላላስተዋለ፥ ምክሬን ሁሉ ግን ቸል ስላላችሁ፥ ዘለፋዬንም ስላልፈቀዳችሁ፤ እኔም ስለዚህ በጥፋታችሁ እስቃለሁ፤ ጥፋታችሁም በመጣ ጊዜ አላግጥባችኋለሁ። ድንጋጤ እንደ ጐርፍ በደረሰባችሁ ጊዜ፥ ጥፋታችሁም እንደ ዐውሎ ነፋስ በመጣ ጊዜ፥ ጭንቅና መከራ በወረደባችሁ ጊዜ። የዚያን ጊዜ ይጠሩኛል፥ እኔ ግን አልመልስም፤ ተግተው ይሹኛል፥ ነገር ግን አያገኙኝም። እውቀትን ጠልተዋልና፥ እግዚአብሔርንም መፍራት አልመረጡምና፤ ምክሬን አልፈቀዱምና፥ ዘለፋዬንም ሁሉ ንቀዋልና፤ ስለዚህ የመንገዳቸውን ፍሬ ይበላሉ፥ ከራሳቸው ምክር ይጠግባሉ። አላዋቂዎችን ከጥበብ መራቅ ይገድላቸዋልና፥ ሰነፎችንም ቸልተኛ መሆን ያጠፋቸዋልና። የሚሰማኝ ግን በእርጋታ ይቀመጣል፥ ከመከራም ሥጋት ያርፋል” /ምሳ.1፡23-31/፡፡ እግዚአብሔር ይህን በልቡናችሁ ይቅረጽላችሁ፡፡ እንድተሰሙት ያድርጋችሁ፡፡ ወደ ቀድሞ ፍቅራችሁ አንድነታችሁ መተሳሰባችሁ ይመልሳችሁ አሜን፡፡መልሳችሁን ተሎ እንጠብቃለን”Flag
-
1705
Name: Tigist Regassa on Dec 6, 2012Comments:Flag
-
1706
Name: Solomon Asmare on Dec 6, 2012Comments: የቤተክርስቲያን አምላክ አንድነትን ይሰጠን ዘንድ ስለአንድነታችን እንጸልይFlag
-
1707
Name: Firehiwot on Dec 6, 2012Comments: egzeabher kehulachin gari yehunFlag
-
1708
Name: Dawit on Dec 6, 2012Comments:Flag
-
1709
Name: Melkamu on Dec 6, 2012Comments:Flag
-
1710
Name: Mulugeta Atnaf on Dec 6, 2012Comments: Let God make it!Flag
-
1711
Name: Sosena Obesie on Dec 6, 2012Comments: we need peace and we want one churchFlag
-
1712
Name: Hiwot Mazengia on Dec 6, 2012Comments:Flag
-
1713
Name: Gete Abebe on Dec 6, 2012Comments:Flag
-
1714
Name: Elias Gizaw on Dec 6, 2012Comments:Flag
-
1715
Name: Etaferahu Fekadu on Dec 6, 2012Comments: እግዚአብሔር አገራችንን ኢትዮጵያን ይወዳል፤ ባርኳታልም፤ ለዚህም ነው እስከ እዚች ቀን፣ ሰዓት፣ ደቂቃና ሰኮንድ እንደቸርነቱ የደረስነው፡፡ ካለፈው መልካምም ሆነ መጥፎ ነገር ተምረን ልባችንን አጽድተን ለመድኃኒዓለም እንገዛ፡፡ ሲወርድ ሲዋረድ የመጣውን የክርስትና ኃይማኖታችንን አንድ አድርገን እንመራ!!! እንምራ!!! ከሁላችንም በላይ ሁሉን በግልጽ የሚያይ የሚፈርድ የድንግል ልጅ አለ፡፡ የአባቶቻችን አምላክ ቸሩ እግዚአብሔር ልቦና ይስጠን ቸርነቱን ጥበቃውን ያብዛልን፡፡ አሜን!!!!!!!!! ፓትርያርክ፣ አንድ ቅዱስ ሲኖዶስ፣ ( ማለትም አንድ እረኛ አንድ መንጋ) እንዲኖረን የሚቻለውን ሁሉ እንድታደርጉ ስለኛ ኃጢአት በመስቀል ላይ ደሙን ባፈሰሰላት በቅድስት ቤተ ክርስቲያን አምላክ እና በእናቱ በወላዲተ አምላክ ስም እንማጸናለን!!!!!!!!!Flag
-
1716
Name: Teshome Gezahagn on Dec 6, 2012Comments: Please made end for disintegration of the church and made it on the right track of the church.Flag
-
1717
Name: Anonymous on Dec 6, 2012Comments: i want peace b/c 21 years with out pup that means ORTODOXS church with out leader but now i want to patraric ABBA MerqoriwsFlag
-
1718
Name: Enyew Gashaw on Dec 6, 2012Comments:Flag
-
1719
Name: Ephrem Shimeles Hile on Dec 6, 2012Comments: herku beselam tetnako wode kedmo andinetachin endinemeles egziabhere yerdan.Flag
-
1720
Name: Essayas Keffa on Dec 6, 2012Comments: ምን እላለው እባኴችሁ አባቶች ተለመኑንFlag
-
1721
Name: Ermias on Dec 6, 2012Comments: ኢትዮጽያን እግዚአብሄር ይባርክFlag
-
1722
Name: Hiwot Melese on Dec 6, 2012Comments: I agreee with the above idea.Flag
-
1723
Name: Birhanu Ayalew on Dec 6, 2012Comments: I really appreciate this movement may God bless youFlag
-
1724
Name: Yaregal Zelalem on Dec 6, 2012Comments: This is to that our spiritual fathers has a responsibility to the unity of holly Ethiopian Orthodox Tewahdo church by closing the difference. For God may bless all. God bless our Church & our promised country.Flag
-
1725
Name: Yaregal Zelalem on Dec 6, 2012Comments: This is to that our spiritual fathers has a responsibility to the unity of holly Ethiopian Orthodox Tewahdo church by closing the difference. For God may bless all. God bless our Church & our promised country.Flag
-
1726
Name: Ketema Getachew on Dec 6, 2012Comments:Flag
-
1727
Name: Mekonen Getahun on Dec 6, 2012Comments: I will sign for the peace of the EOTC foreverFlag
-
1728
Name: Haftu Hagos on Dec 6, 2012Comments: God bless Ethiopia and Our unity, Since all we r one by Christ.Flag
-
1729
Name: Aemayehu on Dec 6, 2012Comments: እኔም በልጅነት እማጸናለሁ !!!Flag
-
1730
Name: Abey Abebe Tefera (KifleMariam) on Dec 6, 2012Comments: Anid Sinonods Anid Patriarch, Pls pls pls abatochachin.Flag
-
1731
Name: Habtewold on Dec 6, 2012Comments:Flag
-
1732
Name: Esayas on Dec 6, 2012Comments: YELIDAW SEMAIT, ABUNE MEBIATSIION YASFETSIMUN.Flag
-
1733
Name: Mahlet on Dec 6, 2012Comments: I really want to see before I die , the church be oneFlag
-
1734
Name: Mahlet on Dec 6, 2012Comments: I really want to see before I die , the church be oneFlag
-
1735
Name: Gezahegn on Dec 6, 2012Comments: We must Accept this Golden Message. We must stand for our religion.Flag
-
1736
Name: Anonymous on Dec 6, 2012Comments: please please,we need peace and unity!Flag
-
1737
Name: Biruk Merid on Dec 6, 2012Comments: geta cherun yasemanFlag
-
1738
Name: Zemen Ayalew on Dec 6, 2012Comments:Flag
-
1739
Name: Zemen Ayalew on Dec 6, 2012Comments:Flag
-
1740
Name: Abreham Mengesha on Dec 6, 2012Comments:Flag
-
1741
Name: Yitref Derbie on Dec 6, 2012Comments:Flag
-
1742
Name: Alazar Assefa on Dec 6, 2012Comments: Kehulum belay amlake kidusan Egziabher yichemeribet...Flag
-
1743
Name: Mussie Dereje on Dec 6, 2012Comments:Flag
-
1744
Name: Dawit on Dec 6, 2012Comments: የአባቶቻችን አምላክ ቸሩ እግዚአብሔር ለቤተ ክርስቲያናችን ሰላምና አንድነትን፤ ለሀገራችን ዕድገትና ብልጽግናን ያድልልን!Flag
-
1745
Name: Teklemariam on Dec 6, 2012Comments:Flag
-
1746
Name: AYNALEM K MENGESHA on Dec 6, 2012Comments:Flag
-
1747
Name: Berhanu Zebire on Dec 6, 2012Comments: እግዚአብሔር ጉባኤውን ይባርክFlag
-
1748
Name: Tewodros Abera on Dec 6, 2012Comments:Flag
-
1749
Name: በላቸው አሥራት on Dec 6, 2012Comments:Flag
-
1750
Name: Endalkachew Wondimu on Dec 6, 2012Comments: May the Love of God be with us, may God unite our church for once and for all.Flag