Signatures 2060 total
-
1
Name: ዲ/ን እሸቱ ጃንፋ on Dec 1, 2012Comments: የቅድስት ቤተክርስቲያን አምላክ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ሰላሙንና አንድነቱን ያድለንFlag
-
2
Name: Anonymous on Dec 1, 2012Comments:Flag
-
3
Name: Nebiyu Abateneh on Dec 1, 2012Comments:Flag
-
4
Name: Haimanot on Dec 1, 2012Comments:Flag
-
5
Name: Yayeh Simeneh on Dec 1, 2012Comments: 1ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 1፥10 ነገር ግን፥ ወንድሞች ሆይ፥ ሁላችሁ አንድ ንግግር እንድትናገሩ በአንድ ልብና በአንድ አሳብም የተባበራችሁ እንድትሆኑ እንጂ መለያየት በመካከላችሁ እንዳይሆን በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ስም እለምናችኋለሁ። ወደ ኤፌሶን ሰዎች 4፥3 በሰላም ማሰሪያ የመንፈስን አንድነት ለመጠበቅ ትጉ።Flag
-
6
Name:
Kahsay Teka on Dec 1, 2012
Comments: please let's unite each other to solve the problem by actively participating on the peace negotiation i think the the time God gave us to be one our fathers please please be example for usFlag -
7
Name: Dawit (Diakon) on Dec 1, 2012Comments: EgziAbHer lehulachihum begowin yamelakitachihu.Flag
-
8
Name: Getahun Teklu on Dec 1, 2012Comments: የሰላም አምላክ ለቤተክርስቲያናችን ሰላምንና አንድነትን ይስጥልንFlag
-
9
Name: Abeba Haile on Dec 1, 2012Comments: abetu selamn sitenFlag
-
10
Name: Emebet Tesfaye on Dec 1, 2012Comments:Flag
-
11
Name: Kidane Alemayehu on Dec 1, 2012Comments: May the Almighty God guide our respected EOTC leaders (Betsu'an Abbatoch) to achieve reconciliation, peace and unity!Flag
-
12
Name: Yared Kbede on Dec 2, 2012Comments:Flag
-
13
Name: Semahugne Tegegne on Dec 2, 2012Comments: ብጹአን አባቶቻችን ሆይ እባካችሁ ስለ ተሰቀለው አምላክ ስለ መድሀኔዓለም ስለ ድንግል እናቱ እና ስለ ቤተክርስቲያን ሲሉ መከራን ስለተቀበሉ ቅዱሳን ብላችሁ ከሁሉም በላይ ሁልጊዘ እንደምታደርጉት ሁሉ ዛሬም ቤተክርስቲያንን አስቀድማችሁ ከሁሉም ነገር በፊት ያለምንም ቅድመ ሁኔታ አንድነትን እና ሰላምን እንድታውርዱልን በታላቅ ትህትና እጠይቃለሁ:: ቡራኬያችሁ ይድረሰኝ::Flag
-
14
Name: Anonymous on Dec 2, 2012Comments:Flag
-
15
Name: Kebede T. Shiferaw on Dec 2, 2012Comments:Flag
-
16
Name: Teddy Yirgu on Dec 2, 2012Comments:Flag
-
17
Name:
Bruk Belachew on Dec 2, 2012
Comments: በሰውና በእግዚአብሔርም ፊት የሚከበሩበትን እርቀ ሰላምና አስተዳደራዊ አንድነትን በማምጣት አንድ ሃይማኖት፣ አንድ መንበር፣ አንድ ፓትርያርክ፣ አንድ ቅዱስ ሲኖዶስ፣ ( ማለትም አንድ እረኛ አንድ መንጋ) እንዲኖረን የሚቻለውን ሁሉ እንድታደርጉ ስለኛ ኃጢአት በመስቀል ላይ ደሙን ባፈሰሰላት በቅድስት ቤተ ክርስቲያን አምላክ እና በእናቱ በወላዲተ አምላክ ስም እንማጸናለሁ።Flag -
18
Name:
Berhanemarcos Tadesse on Dec 2, 2012
Comments: የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ምዕመናን ዓለም አቀፍ ማኅበር / WORLD ASSOCIATION OF PARISHIONERS OF E.O.T. CHURCH ስለ ዕርቀ-ሰላሙ የሚጠቆሙ ሐሳቦች፤ 1. ሐገር ቤት ባለው ቅዱስ ሲኖዶስ በመዘጋጀት ላይ ያለው ሕገ ቤተ ክርስቲያን፤ ውግዘቱ እንዲወርድ፤ እንዲሁም ፬ኛው ቅዱስ ፓትርያርክ፤ ፮ኛውም እንዲሆኑ እንዲያመቻችና የሚያስፈልገው ሰላምና አንድነት እንዲሰፍን ማድረግ፤ 2. “ሕጋዊ” ነኝ የሚለው አካልም፤ ውግዘቱን አውርዶ፤ ፬ኛው ፓትርያርክ፤ ፮ኛው ፓትርያርክ በመሆን ወደ ሐገር እንዲመለሱ መስማማቱን መግለጽ፤ 11-29-2012 3. ሕገ ቤተ ክርስቲያኑ፤ ከላይ የተዘረዘሩት ችግሮች የሚፈቱበትን መዋቅር፤ ሥልትና፤ ተግባር እንዲያካትት ማሳሰብ 4. ዕርቀ-ሰላሙ ከወረደ በኋላ፤ ተግባራዊ እንዲሆን፤ በብፁአን ጳጳሳት የሚመሩ፤ ካሕናትና ምእመናን የሚሳተፉባቸው ግብረ-ኃይሎች ተቋቁመው፤ እንደ አስፈላጊነቱ፤ በየአሕጉሩና በየክፍለ-አሕጉሩ ተሰማርተው በደብሮች ካሕናት፤ አመራርና ምዕመናን መሀል ፍቅር፤ ሰላምና አንድነት እንዲስፍን ማድረግ፤ 5. የቤተ ክርስቲያንን መሻሻል፤ በአፋጣኝ ለማስገኘት፤ ሰፊ ሥልት፤ እቅድና መርኀ-ግብር አዘጋጅቶ ተግባራዊ ለማድረግ ዓለም-አቀፍ ዘመቻ ማከናወን። ቸሩ እግዚአብሔር የኢትዮጵያ አምላክ፤ ለቤተ ክርስቲያናችን፤ ፍቅር፤ ሰላምና አንድነትን ያጎናጽፈን።Flag -
19
Name: Tilahun Hieni on Dec 2, 2012Comments: Hebrews 13:1 Keep on loving each other as brothers. Genesis 13:8 So Abram said to Lot, "Let's not have any quarreling between you and me, or between your herdsmen and mine, for we are brothers. Psalm 122:8 For the sake of my brothers and friends, I will say, "Peace be within you." Zechariah 11:7 So I pastured the flock marked for slaughter, particularly the oppressed of the flock. Then I took two staffs and called one Favor and the other Union, and I pastured the flockFlag
-
20
Name: Selamawit Mihiretu on Dec 2, 2012Comments: Hebrews 13:1 Keep on loving each other as brothers. Genesis 13:8 So Abram said to Lot, "Let's not have any quarreling between you and me, or between your herdsmen and mine, for we are brothers. Psalm 122:8 For the sake of my brothers and friends, I will say, "Peace be within you." Zechariah 11:7 So I pastured the flock marked for slaughter, particularly the oppressed of the flock. Then I took two staffs and called one Favor and the other Union, and I pastured the flockFlag
-
21
Name: Girma Nigussie on Dec 2, 2012Comments: Hebrews 13:1 Keep on loving each other as brothers. Genesis 13:8 So Abram said to Lot, "Let's not have any quarreling between you and me, or between your herdsmen and mine, for we are brothers. Psalm 122:8 For the sake of my brothers and friends, I will say, "Peace be within you." Zechariah 11:7 So I pastured the flock marked for slaughter, particularly the oppressed of the flock. Then I took two staffs and called one Favor and the other Union, and I pastured the flockFlag
-
22
Name: Yalemsew Derib on Dec 2, 2012Comments:Flag
-
23
Name: Yalemwork Melak on Dec 2, 2012Comments: My heart felt prayer is unity for our beloved church.Flag
-
24
Name: Azmera Birhanu on Dec 2, 2012Comments:Flag
-
25
Name: Beakal Degefa on Dec 2, 2012Comments:Flag
-
26
Name: Basie on Dec 2, 2012Comments: I would love to see our fathers decision in a responsible way using God's wisdom not for the sake of any thing else but for the future of the Orthodox and the generations to come. May God be with you all to to do the God's will for us!Flag
-
27
Name: Mastewal Gettu on Dec 2, 2012Comments: በሰውና በእግዚአብሔርም ፊት የሚከበሩበትን እርቀ ሰላምና አስተዳደራዊ አንድነትን በማምጣት አንድ ሃይማኖት፣ አንድ መንበር፣ አንድ ፓትርያርክ፣ አንድ ቅዱስ ሲኖዶስ፣ ( ማለትም አንድ እረኛ አንድ መንጋ) እንዲኖረን የሚቻለውን ሁሉ እንድታደርጉ ስለኛ ኃጢአት በመስቀል ላይ ደሙን ባፈሰሰላት በቅድስት ቤተ ክርስቲያን አምላክ እና በእናቱ በወላዲተ አምላክ ስም እንማጸናለሁ። .Flag
-
28
Name: Keab Alemayehu on Dec 2, 2012Comments:Flag
-
29
Name: Keab Alemayehu on Dec 2, 2012Comments: Make a peace in the churchFlag
-
30
Name: Dereje Ashebir on Dec 2, 2012Comments: I fully support.Flag
-
31
Name: Tilahun Shewamolto on Dec 2, 2012Comments: please make a great historical moment for our church. This is the time we can make a difference for coming generation.Flag
-
32
Name: Tigist Meresa on Dec 2, 2012Comments:Flag
-
33
Name: Nibret Gebeyehu Akalework on Dec 2, 2012Comments: Hi! please let us be one and only one. Who ill be benefited and for what? You are fathers!! Who will teach us! What morale everyone will have if not? ThanksFlag
-
34
Name: Abel on Dec 2, 2012Comments:Flag
-
35
Name: Desalegn Getachew on Dec 2, 2012Comments: Chere wera yaseman !!Flag
-
36
Name: Gizachew Sisay on Dec 2, 2012Comments: የቤተክርስቲያንን እና የመንጋዋን አንድነት ለመጠበቅ እና ለማስጠበቅ ጊዜው አሁን ነው፡፡ ስለዚህ ከሁሉም በፊት ትኩረት ሊሰጠው ይገባል፡፡Flag
-
37
Name: Anonymous on Dec 2, 2012Comments:Flag
-
38
Name: Abere Asefa on Dec 2, 2012Comments: Whoever wrote this document has done at least little of what is expected of us, God bless you.Flag
-
39
Name: Anonymous on Dec 2, 2012Comments:Flag
-
40
Name: Eyob Yigrem on Dec 2, 2012Comments:Flag
-
41
Name: Anonymous on Dec 2, 2012Comments:Flag
-
42
Name: Zelalem Wondimagegn Setegn on Dec 2, 2012Comments:Flag
-
43
Name: ABIYE KEBEDE AGEGNEHU on Dec 2, 2012Comments:Flag
-
44
Name: Neway G. Fida on Dec 2, 2012Comments:Flag
-
45
Name: Teshome Mogessie on Dec 2, 2012Comments: I completely agree with the idea.Flag
-
46
Name: Netsanet Zelalem on Dec 2, 2012Comments:Flag
-
47
Name: Anonymous on Dec 2, 2012Comments: Egzabher Amelak Yerkun Fesame Yasmarelen.Flag
-
48
Name: Anonymous on Dec 2, 2012Comments:Flag
-
49
Name: Elias Belayneh on Dec 2, 2012Comments:Flag
-
50
Name: Tegenne Teklu (Dn.) on Dec 2, 2012Comments: ብጹአን አባቶታችን ቡራኬአችሁ አይለየን። የቤተከርስቲያን አንድነት እንዲጠበቅ ያለውን የካህናትና ምእመናን ጽኑ/ቅን ፍላጎት በመረዳት፣ ከሁሉ በላይ በተሾማችሁበት መንጋ ላይ የተሰጣችሁን ታላቅ መንፈሳዊ ሃላፊነት በመገንዘብ የቤተክርስቲያንን አስተዳደራዊ አንድነት እውን እንድታደርጉ በደሙ በዋጃት በመድኃኔዓለም ስም እማጸናለሁ።Flag